in

ሀብታም ሀገራት የተረፋቸዉን የኮቪድ ክትባት ለደሃ ሀገራት የማይልኩ ከሆነ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ክትባቶች ሊባክኑ ይችላሉ ሲል ዩኒሴፍ አስጠነቀቀ

[ad_1]

ዓለም አቀፉ የረድኤት ተቋም በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የህጻናት አድን ፈንድ ዩኒሴፍ እንዳስታወቀዉ ሀብታም ሀገራት የተያዘዉ ዓመታት ሳይገባደድ በፍጥነት የኮሮና ቫይረስ ክትባትን ለደሃ ሀገራት የማይልኩ ከሆነ ከፍተኛ ብክነት ያጋጥማል ሲል አስጠንቅቋል፡፡

ዩናይትድ ኪንግደም እና ሌሎች ሀገራት የተረፋቸዉን ክትባት ለመለገስ ቃል የገቡ ሲሆን በቶሎ እንዲለግሱ ተጠይቀዋል፡፡የዩኒሴፍን ቅስቀሳ አሜሪካዊቷ ድምጻዊት ቢሊ ኢሊሽ እና ዴቪድ ቤካምን ጨምሮ ድጋፋቸዉን ቸረዉታል፡፡

ዝነኞቹ እንግሊዝን ጨምሮ የቡድን ሰባት የበለፀጉት አገራት ደብዳቤ ያስገቡ ሲሆን እስከ ነሐሴ ወር ድረስ ሀገራቱ ካላቸዉ ክትባቶች 20 በመቶዉን እንዲለግሱ የሚጠይቅ ነዉ፡፡ቤካም እንደተናገረዉ ወረርሽኙ በየትኛዉም ቦታ እስካልጠፋ ድረስ አይቆምም ሲል አስታዉቋል፡፡

የእንግሊዝ የጤና ጥበቃ ጸሀፊው ማት ሀንኩክ ወደ ዉጪ ሀገራት ክትባቱን ከመላካችን በፊት በሀገር ውስጥ ህፃናት ክትባቱን እንዲወስዱ ቅድሚያ እንሰጣለን ሲሉ ተናግረዋል



0



0


Happy


Happy




0 %


Sad


Sad



0 %


Excited


Excited



0 %


Sleppy


Sleppy




0 %


Angry

Angry



0 %


Surprise

Surprise



0 %

[ad_2]

Source link

What do you think?

Aggregated by Ethiopian News Digest

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

GIPHY App Key not set. Please check settings

ሀብታም ሀገራት የተረፋቸዉን የኮቪድ ክትባት ለደሃ ሀገራት የማይልኩ ከሆነ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ክትባቶች ሊባክኑ ይችላሉ ሲል ዩኒሴፍ አስጠነቀቀ

The Lewis links to an Ethiopian civil war – Ethio Observer